ከስራቸው የተፈናቀሉ ሰራተኞች በአስቸኳይ ወደ ስራ ገበታቸው ይመለሱ
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የአንበሳ አውቶቡስ እና የኢትዮ ፖስታ አገልግሎት ሰራተኞችን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት መስሪያ ቤት ሰራተኞች በግፍ ከስራቸው እየተባረሩ መሆናቸውን ባልደራስ ከደረስው የህዝብ ቅሬታ አረጋግጧል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንት ብቻ ከአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ከ480 በላይ ሠራተኞች አለ አግባብ ከስራቸው ሲባረሩ ፣ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ደግሞ እንደዚሁ […]
በንፁሐን ሞት እና ሰቆቃ የሚተከል አሻራ፣ የሚፀና ወንበር የለም
በንፁሐን ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከባልደራስ ለአውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሠጠ መግለጫ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ሶስት አሰርት ዓመታት በተለይ ደግሞ ባለፉት ስድስት ዓመታት ከፀሐይ በታች በሰው ልጆች ላይ ያልተፈፀመ ግፍ የለም፡፡ የአማራ ሕዝብ በስርዓት እና በመዋቅር በተደገፈ ሁኔታ የእልቂት ሰለባ መሆኑ የአደባባይ እውነት ከሆነ ውሎ አድሯል፡፡ ይሁን እንጂ ሰውን እንደ ሰው በማይመልከት የነገድ ስርዓት ውስጥ የሚኖር […]
የአዲስ አበባ ህዝብ የብልፅግና መንግስት የቤት ፈረሳ ይበቃል ሊል ይገባል
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ የኦህዴድ ብልፅግና የጎጥ ፖለቲካ ወላጅ አባቱን ተክቶ አራት ኪሎን ከተቆጣጠረ ስድስት አመታትን አስቆጥሯል። በዚህ ሁሉ ጊዜ ከሀሰት ትርክት የተወለደ የጥላቻ ፓለቲካን በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች፣ በከፋ መጠንና በተለያየ ስልት ሳያቋርጥ ሲያራምድ ቆይቷል። እንደ ኦሀዴድ/ብልፅግና ያሉ ጥንፈኛ የነገድ ፖለቲከኞች ፖለቲካቸውን የተቃኜው የዛሬ 40 እና 50 ዓመታት በፊት በፈጠሩት የሃስት ትርክት ላይ […]
በግፍ እስር ላይ የሚገኙት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ እና አቶ ካሳሁን ደስታ እስር ህገ ወጥ በመሆኑ የገዥው ፓርቲ እንዲፈታቸው ባልደራስ አበክሮ ያሳስባል
የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ እና የፓርቲው ንቁ አባልና ጉዳይ አስፈፃሚ አዲስ አበባ ውስጥ ትላንት ህዳር 03/2015 ዓ.ም. በፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታውቋል፡፡ በቅድሚያ የታሠሩት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ ሲሆኑ ለእሳቸው ስንቅ ለማቀበል አቶ ካሳሁን ደስታ በሄዱበት ወቅት እሳቸውንም ፖሊስ አስሮ አስቀርቷቸዋል። የአዲስ አበባ መሥተዳድር እና የኦህዴድ/ብልጽግና መር መንግሥት ቆሜለታለሁ ከሚለው […]
ብሔራዊ ባንክ ሆይ ከወዴት ነዉ ያለኸዉ?
በዚህ ሳምንት ከፓርላማ የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ኮሚቴ አባላት ጥያቄዎችን በቀረበበት ወቅት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከተነገራቸው በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች መካከል በንግዱ ባንኮች ላይ የሚስተዋለው የመልካም አስተዳደር እጦት በኦፊሴላዊ እና በትይዩ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ መካከል ያለውን ልዩነት እያባባሰው ነው፣ ይህም የዉጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያ ዋጋ እንዲወሰን(ሊበራላይዜሽን) ፓሊስ ከተወሰነ ከአንድ ዓመት ገደማ በኋላ ልዩነቱን ለማጥበብ አስቸጋሪ ሆኖ ተገኝቷል።ማለታቸዉን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቦል በተጨማሪ ገንዘባቸዉን ማዉጣት ለሚጠይቁ ደንበኞች ቅድሚያ ሰጥተዉ በፍጥነት ምላሽ የማይሰጡ ባንኮች ላይ ጥብቅ ዕርምጃ እንደሚወስድ የብሔራዊ ባንክ አስታወቀ የሚሉ ዜናዎችን መስማት አዉቆ የተኞን ቢቀሰቅሱት…………. እንደሚሉት ተረት ይመስላል ብሔራዊ ባንኩም ጥርስ የሌለዉ አንበሳ ሆኖ ይሆን እንዴ ያስብላል ከላይ በተጠቀሰዉ ጉዳይ ላይ ማለትም በንግዱ ባንኮች ላይ የሚስተዋለው የመልካም […]
Ethiopia’s Broken Tax System: A Crisis for Businesses and Citizens Alike
By: Abyot Alemu In recent years, Ethiopia’s tax system has shifted from being a tool for national development to a burden that is crushing the very people it is supposed to empower. What was once a mechanism to fairly distribute the cost of running our nation has now become a desperate scramble for revenue—one that […]
የብልፅግና የኢኮኖሚ ፖሊሲ ከቀድሞ መንግስታት ፓሊሲ አንፃር ሲፈተሽ
አመሀ ኃይለማርያም ( ከሰሜን አሜሪካ) ከዐፄ ኃይለሥላሴ እስከ መንግሥቱ ኅይለማርያም፤ ከመለስ ዜናዊ እስከ ዐቢይ አህመድ የዘመናዊዋ ኢትዮጵያ መሪዎች ማንነት፣ እሳቤ፣ ህልምና ምኞት በኢኮኖሚ አመራራቸው ውስጥ በእጅጉ ይንጸባረቃል፡፡ ከጽሑፌ መደምደሚያ ለመጀመር፣ የአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢኮኖሚ አመራር ብዙ ተስፋ፣ ትንሽ ተግባራትና ትልልቅ ስጋቶች የተስተዋሉበትና የሚያንዣብቡበት ነው። ነገርን ከስሩ ውሃን ከጥሩ እንዲሉ አበው ትንሽ ወደኋላ ለመመለስ […]
The public sector crisis is about dignity—not just wages
Contributed by Ameha Hailemairam Soaring living costs, stagnant wages, and anti-worker policies have pushed Ethiopia’s health workers to the brink—but they are fighting back like never before. In recent weeks, health professionals across Ethiopia have staged protests, demanding salary increases and the recognition of long-denied benefits. These are the people who staff hospitals, clinics, and […]
