የኢትዮጵያ ፈርጀ ብዙ የኢኮኖሚ ችግሮች ፣ ምክንያቶቻቸው እና መፍትሄዎቻቸው
አመሃ ዳኘው ተሰማየባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ም/ሊቀመንበርየሃገራችን ኢኮኖሚ ከኮቪድ እና ከእርስ በእርስ ጦርነቱም በፊት የነበረበት ሁኔታ አስከፊ ነበር። አሁን የሩሲያና የዩክሬን ጦርነት ያስከተለው ተጽዕኖ ሲጨመርበት ኢኮኖሚውን ከድጡ ወደ ማጡ በማስገባት የከፋ የችግር አረንቋ ውስጥ ከቶታል፡፡ መንግሥት ለራሱ እንዲስማማ እያደረገ በሚያወጣው መረጃ መሰረት በ2014 የዋጋ ግሽበቱ 38.9 በመቶ እንደነበር ቢገለፅም በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ 50% […]

በአፋር ወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ጥቃት በጥብቅ እናወግዛለን
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ይርተሰጠ መግለጫ በጥር 22/2017 ዓ.ም በአውሲ ራሱ ዞን ኤሊዳር ወረዳ ኪያሩ ቀበሌ በደረሰ የድሮን ጥቃት ቢያንስ ስምንት የሚሆኑ የአፋር ወገኖቻችን መሞታቸው ታውቋል። ጥቃቱ የተፈፀመው በጎረቤት ሀገር ጅቡቲ ድሮን መሆኑን የጅቡቲ መንግስት ያመነ ሲሆን፣ ነገር ግን በራሱ ግዛት ላይ እንደተፈፀመ አሳውቋል። እንደ ምክንያት የጠቀሰውም የሽብር ጥቃትን ለመከላከል እንደሆነ ገልጿል። የአፋር ክልል ነዋሪዎች […]

በሕዝብ ማታገያ ድርጅት ላይ በፈጠራና በሀሰተኛ ወሬ የሚሰነዘር የስም ማጥፋት፣ የሕዝብን ትግል ከማደናቀፍ ተለይቶ አይታይም!
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እስከ ነሀሴ 2016 የመጨረሻ ሳምንት ድረስ በክልል አቀፍ ፓርቲነት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም ፓርቲው ወደ ሀገር አቀፍነት ማደግ እንዳለበት በጠቅላላ ጉባኤ ታምኖበት ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ ከ6 ክልሎች ከሚጠበቅበት ከአስር ሺህ ፊርማ በላይ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ለምርጫ ቦርድ ሀገር አቀፍ ፓርቲነቱ እንዲፀድቅለት ጥያቄ አቅርቦ፣ የቀረቡት ፊርማዎችም […]

ከስራቸው የተፈናቀሉ ሰራተኞች በአስቸኳይ ወደ ስራ ገበታቸው ይመለሱ
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የአንበሳ አውቶቡስ እና የኢትዮ ፖስታ አገልግሎት ሰራተኞችን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት መስሪያ ቤት ሰራተኞች በግፍ ከስራቸው እየተባረሩ መሆናቸውን ባልደራስ ከደረስው የህዝብ ቅሬታ አረጋግጧል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንት ብቻ ከአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ከ480 በላይ ሠራተኞች አለ አግባብ ከስራቸው ሲባረሩ ፣ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ደግሞ እንደዚሁ […]

በንፁሐን ሞት እና ሰቆቃ የሚተከል አሻራ፣ የሚፀና ወንበር የለም
በንፁሐን ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከባልደራስ ለአውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሠጠ መግለጫ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ሶስት አሰርት ዓመታት በተለይ ደግሞ ባለፉት ስድስት ዓመታት ከፀሐይ በታች በሰው ልጆች ላይ ያልተፈፀመ ግፍ የለም፡፡ የአማራ ሕዝብ በስርዓት እና በመዋቅር በተደገፈ ሁኔታ የእልቂት ሰለባ መሆኑ የአደባባይ እውነት ከሆነ ውሎ አድሯል፡፡ ይሁን እንጂ ሰውን እንደ ሰው በማይመልከት የነገድ ስርዓት ውስጥ የሚኖር […]

ከባልደራስ ፓርቲ ታሪካዊ ቀናት በጥቂቱ
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፦ መጋቢት 1/2011 ዓ.ም በባልደራስ አዳራሽ ተመሠረተ። በይፋ ወደ ፓርቲነት እንዲያድግ ከህዝብ ጥያቄ ፦ በሕዳር 15/2012 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ ቀረበ። የቅድመ ፓርቲ ምስረታ ጉባኤውን ፦ ጥር 3/ 2012 ዓ.ም ካዛንቺስ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል አካባቢ (መንገድ ላይ) አደረገ። የፓርቲውን ስያሜው “ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ” ብሎ በመሰየም ጋዜጠኛና የሰብአዊ መብት ተሟጋች እስክንድር […]

የብልፅግናን መንግሥት ገፍትሮ ለመጣል በቅርብ ርቀት ያነጣጠረው የሙስና ኢምፓየርና ሌብነት
በአመሐ ኃይለ ማርያም እንደ መግቢያ ይድረስ ከእናንተ! በተለይ “ለተመረጣችሁ የዘመናችን ምርጦች” ሳትሠሩ ለመበልፀግ፣ ሳታጠኑ ፈተና ለማለፍ፣ ሳትዋጉ ለመጀገን፣ ሳትሮጡ ለሽልማት፣ ሳትመረጡ ለክቡርነት፣ ሳትሠሩ ለዕድገት፣ ሳትከሱ ለመርታት የበቃችሁና የምትቋምጡ ፍርደ ገምድሎችና የዕድሉ ባለቤቶች…!!! እናንተን እንዳይከፋችሁ ተብሎ ስንቶች በነፍስ፣ በሥጋና በመንፈስ ተለጎሙ፣ ታሪክና ጊዜ ይፈርዳል!!! ይህ የፍዳና የሰቆቃ ዘመን እስኪያልፍና የማይቀረው ወርቃማ የነፃነት ዘመን እስኪመጣ በሰመመን የምቆይበትን […]

Ethiopia’s Democratic Regression: Mounting Pressure on Media and Civil Society Organizations
Ethiopian authorities have intensified their crackdown on independent voices, with plans to silence both media outlets and civil society organizations ahead of the 2026 national elections. The government’s latest actions include the suspension of four prominent human rights organizations, marking a significant escalation in restrictions on civic space and independent oversight. According to Human Rights […]
“One of the penalties for refusing to participate in politics is that you end up being governed by your inferiors.” — Plato
“በፖለቲካ ውስጥ ባለመሳተፍኽ ከሚመጡብህ ቅጣቶች መካከል አንዱ ከአንተ አስተሳሰብ የበታች በሆኑ ሰዎች መመራት ነው።”፦ ፕላቶ ከላይ ያለው የፕላቶ ጥቅስ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በጥሩ ሁኔታ ይገልፃል። አቅሙ እያላቸው በፖለቲካዊ ሂደቶች ላለመሳተፍ የሚመርጡ ግለሰቦች በበዙ ቁጥር፤ ብቃት የሌላቸው ሰዎች ሥልጣን ላይ ሊቀመጡ ወይም ሊገዙ እንደሚችሉ ነው። የፖለቲካ ተሳትፎ እንደ ዜግነት ግዴታ መሆኑ ተጠብቆ፤ ለቦታው የሚመጥኑ […]