በኦሮሚያ ክልል በፅንፈኛ የኦሮሞ ብሔርተኞች ፕሮግራማዊ ተልእኮ እየተመራ ያለው የአማራን ዘር የማጥፋት ኢ-ሰብዓዊና አፀያፊ ድርጊት ሊቆም ይገባል
ቀን 29/03/2015 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ የሚኖሩ በኦሮሚያ ክልል ልዩ ሃይል እና በሸኔ ሽብርተኞች ጥምር ኃይል በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁሐን በግፍ መጨፍጨፋቸውን ከጥቃቱ የተረፉ የአማራ ተወላጆች በየጊዜው በመግለፅ ላይ ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም በአማራ ተወላጆች ላይ በተካሔደው ጭፍጨፋ ኦነግ ሸኔ የተባለው ሽብርተኛ ቡድን ግንባር ቀደም መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎቹ አሁን ላይ ግን የኦሮሚያ ልዩ ኃይልም ተሳታፊ እንደሆነ በገሃድ […]
የሰላም ድርድሩን አስመልክቶ ከባልደራስ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ።
በህወሓትና በኦህዴድ/ብልፅግና መሃል ያለው የስልጣን ሽኩቻ እንጅ የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት እንዳልሆነ ይታወቃል። በሶስተኛው ዙር ጦርነት ወቅት በኦህዴድ/ብልፅግና መንግሥት በኩል የህወሓትን የመዋጋት አቅም ሙሉ በሙሉ እንዲንኮታኮት ማድረግ መቻሉ በገሃድ ታይቷል። ይሁንና በሁለት ምክንያቶች ኦህዴድ/ብልጽግና በጦርነት ያገኘዉን ድል ያረጋገጠለትን የደቡብ አፍሪካ ስምምነት በናይሮቢ ስምምነት እየሻረዉ እንደሆነ የሰሞኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ኦህዴድ/ብልጽግና የህዉሃት ወታደራዊ/ፖለቲካዊ አደረጃጀት እንዳይከሰም የሚፈለገባቸዉ ምክንያቶች ሁለት […]
ለባልደራስ አባላት እና ደጋፊዎች በሙሉ
ቀን፡-03/02/2015 ዓ.ም ቅዳሜ ጥቅምት 5/2015 ከ6:00 እስከ 10፡00 ሰዓት የባልደራስ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴም ሆነ ብሔራዊ ምክር ቤቱ የጠሩት በፓርቲው የጽ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ስብሰባ የሌለ መሆኑን ለፓርቲያችን አባላት በሙሉ እንገልፃለን፡፡ በጽ/ቤታችን የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ስብሰባ አለ ብሎ የጠራው ህገ ወጡ አፍራሽ ቡድን መሆኑ ታውቆ፣ አቶ እስክንድር ያቋቋመውን እና በርካታ አባላት መስዋእትነት የከፈሉበትን ፓርቲ ህልውና ለማስቀጠል […]
Ethiopia’s National Dialogue Commission: The Imperative for Genuine Inclusivity and Reconciliation
The National Dialogue Commission’s recent parliamentary report underscores a fundamental crisis in Ethiopia’s path to reconciliation. At the heart of this crisis lies a critical failure to ensure genuine inclusivity, evidenced by widespread political imprisonment, ongoing conflicts, and systematic exclusion of key voices from the national dialogue. The Commission’s legitimacy issues stem from its very […]
ከባልደራስ ፓርቲ ታሪካዊ ቀናት በጥቂቱ
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፦ መጋቢት 1/2011 ዓ.ም በባልደራስ አዳራሽ ተመሠረተ። በይፋ ወደ ፓርቲነት እንዲያድግ ከህዝብ ጥያቄ ፦ በሕዳር 15/2012 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ ቀረበ። የቅድመ ፓርቲ ምስረታ ጉባኤውን ፦ ጥር 3/ 2012 ዓ.ም ካዛንቺስ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል አካባቢ (መንገድ ላይ) አደረገ። የፓርቲውን ስያሜው “ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ” ብሎ በመሰየም ጋዜጠኛና የሰብአዊ መብት ተሟጋች እስክንድር […]
የብልፅግናን መንግሥት ገፍትሮ ለመጣል በቅርብ ርቀት ያነጣጠረው የሙስና ኢምፓየርና ሌብነት
በአመሐ ኃይለ ማርያም እንደ መግቢያ ይድረስ ከእናንተ! በተለይ “ለተመረጣችሁ የዘመናችን ምርጦች” ሳትሠሩ ለመበልፀግ፣ ሳታጠኑ ፈተና ለማለፍ፣ ሳትዋጉ ለመጀገን፣ ሳትሮጡ ለሽልማት፣ ሳትመረጡ ለክቡርነት፣ ሳትሠሩ ለዕድገት፣ ሳትከሱ ለመርታት የበቃችሁና የምትቋምጡ ፍርደ ገምድሎችና የዕድሉ ባለቤቶች…!!! እናንተን እንዳይከፋችሁ ተብሎ ስንቶች በነፍስ፣ በሥጋና በመንፈስ ተለጎሙ፣ ታሪክና ጊዜ ይፈርዳል!!! ይህ የፍዳና የሰቆቃ ዘመን እስኪያልፍና የማይቀረው ወርቃማ የነፃነት ዘመን እስኪመጣ በሰመመን የምቆይበትን […]
Ethiopia’s Democratic Regression: Mounting Pressure on Media and Civil Society Organizations
Ethiopian authorities have intensified their crackdown on independent voices, with plans to silence both media outlets and civil society organizations ahead of the 2026 national elections. The government’s latest actions include the suspension of four prominent human rights organizations, marking a significant escalation in restrictions on civic space and independent oversight. According to Human Rights […]
