የወቅቱን የሃገራችንን የፖለቲካ እና ወታደራዊ ሁኔታ በማስመልከት ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ !
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በእርስ በርስ ጦርነት ፣ በርሃብ፣ የነገድ ፖለቲካ ባስከተላቸው ቀውሶች፣ በፍትህ እጦት፣ በኑሮ ውድነት፣ ወዘተ… እና በሌሎችም አሳዛኝና አስከፊ ሁኔታዎች ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ በታሪኳ ከገጠሟት እጅግ አስከፊና አሳዛኝ ወቅቶች መሃከል ይህ አሁን ያለንበት እንደ አንዱ ሊቆጠር ይችላል ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ምዕራባውያን ሀገራት ከረጅም ጊዜያት አንስቶ ኢትዮጵያን በእነሱ ተጽዕኖ ሥር ለማድረግ ‹‹አማራን ማዳከም ይገባል›› […]
” የምርጫ ውጤቱ ተቀባይነት የለውም። ድምፅ ተዘርፏል”
የስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በተለይ የአዲስ አባባ የቅድመ ምርጫ ሂደት እና የድህረ ምርጫ የነጻ፣ የፍትሃዊነት እና የዴሞክራሲያዊ መመዘኛዎችን የማያሟላ መሆኑን ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታውቋል። “ገዥው ፓርቲ በዋና ፈፃሚነት፤ ምርጫ ቦርድ በተባባሪነት ዘርፈውታል። ይህም በመሆኑ በፍርድ ቤት ክስ መስርቻለው” ብሏል ፓርቲው ዛሬ ሐምሌ 24 ቀን 2013 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው የምርመራ ውጤት። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ […]
በምርጫው ጉዳይ ላይ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ !
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ በሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ/ም የተደረገውን 6ኛ አገራዊ ምርጫ ድምጽ መስጫ ሂደት በተመለከተ መረጃዎችን በአዲስ አበባ ከተማ ካሉ የምርጫ ክልሎች በሙሉ በማሰባሰብ አጠናክሮ ለህዝብ ይፋ ለማድረግ በሚያስችል ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ፣ በድምጽ አሰጣጡ እና ቆጠራው የነበሩ ችግሮችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርዱ ፓርቲያችን አቅርቦ ምላሽ በመጠበቅ ላይ ይገኛል፡፡ […]
ኢትዮጵያ መቼ ይሆን ነፃ፣ ፍትሀዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ የሚኖራት ?!
ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከተመሠረተ ጊዜ ጀምሮ ፍትህ እንዲሰፍን ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ፣ አድሎአዊነትና ዘረኝነት እንዲወገድ፣ሕዝብ ከመፈናቀልና ከድህነት እንዲላቀቀቅ፣ አዲስ አበባ የራስ ገዝ አስተዳደር እንድትሆን እና ሌሎችም ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲሰፍኑ የሚያስችል ሥርዓት ለማምጣት ጠንክሮ ሠርቷል፤እየሰራም ነው፡፡የሃገሪቱ መሪ ‹‹ከባልደራስ ጋር ግልጽ ጦርነት እንከፍታለን›› እያሉ በተናገሩበት ወቅት እንኳን ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ከመታገል ቁርጠኛ አቋሙ ወደ ኋላ አላለም፡፡ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ […]
“One of the penalties for refusing to participate in politics is that you end up being governed by your inferiors.” — Plato
“በፖለቲካ ውስጥ ባለመሳተፍኽ ከሚመጡብህ ቅጣቶች መካከል አንዱ ከአንተ አስተሳሰብ የበታች በሆኑ ሰዎች መመራት ነው።”፦ ፕላቶ ከላይ ያለው የፕላቶ ጥቅስ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በጥሩ ሁኔታ ይገልፃል። አቅሙ እያላቸው በፖለቲካዊ ሂደቶች ላለመሳተፍ የሚመርጡ ግለሰቦች በበዙ ቁጥር፤ ብቃት የሌላቸው ሰዎች ሥልጣን ላይ ሊቀመጡ ወይም ሊገዙ እንደሚችሉ ነው። የፖለቲካ ተሳትፎ እንደ ዜግነት ግዴታ መሆኑ ተጠብቆ፤ ለቦታው የሚመጥኑ […]
The Process and Challenge of Peaceful Struggle in Ethiopia and Balderas’ Unwavering Stand on It
Peaceful struggle is a method to achieve social, economic, or political objectives through non-violent and conflict-free means. It is characterized by public participation, adherence to law, principles of human security and dignity, and similar values. Throughout history, peaceful struggle has grown and expanded, from the ancient Chinese, Greek, and Roman eras to the modern era […]
Youth Unemployment Fueled by Ethnic Nationalism in Ethiopia
By: Abel Eshetu Gebremedhin (PhD Candidate AAU)
Eskinder Nega and Balderas
(By: Nebyou Woubshet) For the last four years the Ethiopian people have lived through silent suffering. The frightening silence, encircling the Ethiopian sky, some call it fear, some call it public wisdom, and others call it national despair. It is in such unprecedented national crisis and despair that the most courageous Ethiopian patriotic soul came […]
