
Ethiopia’s Education Crisis: Abiy Ahmed’s War and the Systematic Discrimination Against Amhara Region Students
A severe and systematic violation of the human right to education has emerged in Ethiopia, where ongoing conflicts—primarily stemming from Prime Minister Abiy Ahmed’s administration’s failure to negotiate peace in the Amhara region—have pushed millions of children out of school and destroyed thousands of educational facilities across the country. According to data from the United […]

የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲፓርቲ መሠረታዊሰነድ
መሠረታዊ ሰነድ የባልደራስ ፓርቲን ከአገር አቀፍ መሆን ምክንያት በማድረግ ይህ የባልደራስ መሠታረዊ ሰነድ ፓርቲው ሲመሰረት ባፀደቀው መርሃ ግብር /ፕሮግራም/ እና ለመጭው የፓርቲው ሃገር አቀፍ ጉባኤ ተሻሽሎ በሚቀርበው ፕሮግራም ላይ በመመስረት የፓርቲውን መርሆዎች፣ ራዕይ ፣ተልዕኮ፣ እሴቶች እና ዋና ዋና ተግባራትን አጠር እና ሰብሰብ አድርጎ በማመልከት፣ ባልደራስን ለመቀላቀል ለሚፈልጉ ወገኖች ፓርቲው የቆመለትን ዓላማ እንዲገነዘቡ በማሰብ የተዘጋጀ አጭር […]
የኢትዮጵያ ፈርጀ ብዙ የኢኮኖሚ ችግሮች ፣ ምክንያቶቻቸው እና መፍትሄዎቻቸው
አመሃ ዳኘው ተሰማየባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ም/ሊቀመንበርየሃገራችን ኢኮኖሚ ከኮቪድ እና ከእርስ በእርስ ጦርነቱም በፊት የነበረበት ሁኔታ አስከፊ ነበር። አሁን የሩሲያና የዩክሬን ጦርነት ያስከተለው ተጽዕኖ ሲጨመርበት ኢኮኖሚውን ከድጡ ወደ ማጡ በማስገባት የከፋ የችግር አረንቋ ውስጥ ከቶታል፡፡ መንግሥት ለራሱ እንዲስማማ እያደረገ በሚያወጣው መረጃ መሰረት በ2014 የዋጋ ግሽበቱ 38.9 በመቶ እንደነበር ቢገለፅም በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ 50% […]

የሕክምና ባለሙያዎችን ጥያቄ እና እስር አስመልክቶከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ
በሀገራችን በኢትዮጵያም ሆነ በሌሎች ሀገራት የሕክምና ት/ቤቶች (Medical Colleges) ለመግባት፣ ብዙ ዋጋ መክፈል ይጠይቃል። ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃም የሕክምና ት/ቤት የሚገቡ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት የሚያልፉ ተማሪዎች ናቸው። እነዚህ ተማሪዎች፣ በዩኒቨርስቲ ቆይታቸውም ሆነ በትምህርቱ ይዘት ምክንያት ከአብዛኛው የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በላቀ ሁኔታ የትምህርት ጫና የሚበዛባቸው እና ይህንንም ተወጥተው ለመመረቅ የሚደርሱ ናቸው። ከሌሎች የትምህርት […]

ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ በአማራ ክልል የተገደሉ ከ60 በላይ ንፁሀንን ሞት በተመለከተ የተሰጠ የሀዘን መግለጫ
በየትኛውም ደረጃ እና መልክ የሚደረጉ ጦርነቶች በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸውን “የጦርነት ህጎችን” ማክበር ይገባቸዋል። ለአብነትም በ1949 እ.ኤ.አ የፀደቀው አራተኛው የጄኔቫ ስምምነት አንቀፅ 3፣ 27 እና 32 ላይ፣ እንዲሁም በ1977 እ.ኤ.አ በተደነገጉት ሁለቱ ፕሮቶኮሎች፣ ፕሮቶኮል I አንቀፅ 48፣51፣57 ፤ ፕሮቶል II አንቀፅ 13 ላይ ‘ንፁሀን ላይ ምንም አይነት ጥቃት እንዳይደርስ እና ከጥቃትም እንዲጠበቁ’ ያስጠነቅቃሉ። ነገር […]

በአፋር ወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ጥቃት በጥብቅ እናወግዛለን
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ይርተሰጠ መግለጫ በጥር 22/2017 ዓ.ም በአውሲ ራሱ ዞን ኤሊዳር ወረዳ ኪያሩ ቀበሌ በደረሰ የድሮን ጥቃት ቢያንስ ስምንት የሚሆኑ የአፋር ወገኖቻችን መሞታቸው ታውቋል። ጥቃቱ የተፈፀመው በጎረቤት ሀገር ጅቡቲ ድሮን መሆኑን የጅቡቲ መንግስት ያመነ ሲሆን፣ ነገር ግን በራሱ ግዛት ላይ እንደተፈፀመ አሳውቋል። እንደ ምክንያት የጠቀሰውም የሽብር ጥቃትን ለመከላከል እንደሆነ ገልጿል። የአፋር ክልል ነዋሪዎች […]

በሕዝብ ማታገያ ድርጅት ላይ በፈጠራና በሀሰተኛ ወሬ የሚሰነዘር የስም ማጥፋት፣ የሕዝብን ትግል ከማደናቀፍ ተለይቶ አይታይም!
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እስከ ነሀሴ 2016 የመጨረሻ ሳምንት ድረስ በክልል አቀፍ ፓርቲነት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም ፓርቲው ወደ ሀገር አቀፍነት ማደግ እንዳለበት በጠቅላላ ጉባኤ ታምኖበት ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ ከ6 ክልሎች ከሚጠበቅበት ከአስር ሺህ ፊርማ በላይ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ለምርጫ ቦርድ ሀገር አቀፍ ፓርቲነቱ እንዲፀድቅለት ጥያቄ አቅርቦ፣ የቀረቡት ፊርማዎችም […]

The public sector crisis is about dignity—not just wages
Contributed by Ameha Hailemairam Soaring living costs, stagnant wages, and anti-worker policies have pushed Ethiopia’s health workers to the brink—but they are fighting back like never before. In recent weeks, health professionals across Ethiopia have staged protests, demanding salary increases and the recognition of long-denied benefits. These are the people who staff hospitals, clinics, and […]
Ethiopia’s National Dialogue Commission: The Imperative for Genuine Inclusivity and Reconciliation
The National Dialogue Commission’s recent parliamentary report underscores a fundamental crisis in Ethiopia’s path to reconciliation. At the heart of this crisis lies a critical failure to ensure genuine inclusivity, evidenced by widespread political imprisonment, ongoing conflicts, and systematic exclusion of key voices from the national dialogue. The Commission’s legitimacy issues stem from its very […]
ከባልደራስ ፓርቲ ታሪካዊ ቀናት በጥቂቱ
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፦ መጋቢት 1/2011 ዓ.ም በባልደራስ አዳራሽ ተመሠረተ። በይፋ ወደ ፓርቲነት እንዲያድግ ከህዝብ ጥያቄ ፦ በሕዳር 15/2012 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ ቀረበ። የቅድመ ፓርቲ ምስረታ ጉባኤውን ፦ ጥር 3/ 2012 ዓ.ም ካዛንቺስ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል አካባቢ (መንገድ ላይ) አደረገ። የፓርቲውን ስያሜው “ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ” ብሎ በመሰየም ጋዜጠኛና የሰብአዊ መብት ተሟጋች እስክንድር […]
የብልፅግናን መንግሥት ገፍትሮ ለመጣል በቅርብ ርቀት ያነጣጠረው የሙስና ኢምፓየርና ሌብነት
በአመሐ ኃይለ ማርያም እንደ መግቢያ ይድረስ ከእናንተ! በተለይ “ለተመረጣችሁ የዘመናችን ምርጦች” ሳትሠሩ ለመበልፀግ፣ ሳታጠኑ ፈተና ለማለፍ፣ ሳትዋጉ ለመጀገን፣ ሳትሮጡ ለሽልማት፣ ሳትመረጡ ለክቡርነት፣ ሳትሠሩ ለዕድገት፣ ሳትከሱ ለመርታት የበቃችሁና የምትቋምጡ ፍርደ ገምድሎችና የዕድሉ ባለቤቶች…!!! እናንተን እንዳይከፋችሁ ተብሎ ስንቶች በነፍስ፣ በሥጋና በመንፈስ ተለጎሙ፣ ታሪክና ጊዜ ይፈርዳል!!! ይህ የፍዳና የሰቆቃ ዘመን እስኪያልፍና የማይቀረው ወርቃማ የነፃነት ዘመን እስኪመጣ በሰመመን የምቆይበትን […]