በኦሮሚያ ክልል በፅንፈኛ የኦሮሞ ብሔርተኞች ፕሮግራማዊ ተልእኮ እየተመራ ያለው የአማራን ዘር የማጥፋት ኢ-ሰብዓዊና አፀያፊ ድርጊት ሊቆም ይገባል
ቀን 29/03/2015 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ የሚኖሩ በኦሮሚያ ክልል ልዩ ሃይል እና በሸኔ ሽብርተኞች ጥምር ኃይል በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁሐን በግፍ መጨፍጨፋቸውን ከጥቃቱ የተረፉ የአማራ ተወላጆች በየጊዜው በመግለፅ ላይ ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም በአማራ ተወላጆች ላይ በተካሔደው ጭፍጨፋ ኦነግ ሸኔ የተባለው ሽብርተኛ ቡድን ግንባር ቀደም መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎቹ አሁን ላይ ግን የኦሮሚያ ልዩ ኃይልም ተሳታፊ እንደሆነ በገሃድ […]
የሰላም ድርድሩን አስመልክቶ ከባልደራስ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ።
በህወሓትና በኦህዴድ/ብልፅግና መሃል ያለው የስልጣን ሽኩቻ እንጅ የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት እንዳልሆነ ይታወቃል። በሶስተኛው ዙር ጦርነት ወቅት በኦህዴድ/ብልፅግና መንግሥት በኩል የህወሓትን የመዋጋት አቅም ሙሉ በሙሉ እንዲንኮታኮት ማድረግ መቻሉ በገሃድ ታይቷል። ይሁንና በሁለት ምክንያቶች ኦህዴድ/ብልጽግና በጦርነት ያገኘዉን ድል ያረጋገጠለትን የደቡብ አፍሪካ ስምምነት በናይሮቢ ስምምነት እየሻረዉ እንደሆነ የሰሞኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ኦህዴድ/ብልጽግና የህዉሃት ወታደራዊ/ፖለቲካዊ አደረጃጀት እንዳይከሰም የሚፈለገባቸዉ ምክንያቶች ሁለት […]
ለባልደራስ አባላት እና ደጋፊዎች በሙሉ
ቀን፡-03/02/2015 ዓ.ም ቅዳሜ ጥቅምት 5/2015 ከ6:00 እስከ 10፡00 ሰዓት የባልደራስ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴም ሆነ ብሔራዊ ምክር ቤቱ የጠሩት በፓርቲው የጽ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ስብሰባ የሌለ መሆኑን ለፓርቲያችን አባላት በሙሉ እንገልፃለን፡፡ በጽ/ቤታችን የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ስብሰባ አለ ብሎ የጠራው ህገ ወጡ አፍራሽ ቡድን መሆኑ ታውቆ፣ አቶ እስክንድር ያቋቋመውን እና በርካታ አባላት መስዋእትነት የከፈሉበትን ፓርቲ ህልውና ለማስቀጠል […]
የሰሜኑ ጦርነትና የመላ ኢትዮጵያዊያን ኃላፊነት!
እስክንድር ነጋ! የህሊና እስረኛ፣ቂልንጦ አዲስ አበባ !!

እስር ቤት፤ ደርሶ መልስ
(ጌጥዬ ያለው)የገዥው ፓርቲ የጎበዝ አለቃ (በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የምርጫና የምርጫ ስነ ስርዓት አዋጅ መሰረት በጉባኤ ያልተመረጠ) አብይ አሕመድ እንዳልተቀባ ንጉስ ድንገት ሥልጣን ላይ ጉች ካለ በኋላ ሆይ ሆይታው ብዙ ነበር። ሆኖም የጫጉላ ሽርሽሩ ከአንድ የጎጃም መኳንንት ሰርግና ምላሽ የበለጠ ጊዜ አልወሰደም። ከዓመት ባነሰ ጊዜ እውነቱ ተገለጠ። እውነተኛ ማንነቱን ከሕዝብ ለመደበቅ የስለላና የደህንነት ሙያው እምብዛም አልጠቀመውም ማለት […]
ጦርነት የግድ ከሆነ !
የሀሰት ክስ እየተመሰረተብኝ በእስር ያሳለፍኳቸው ዓመታት ይኸው ዘንድሮ አሥራ አንድን ረግጠው አልፈዋል፡፡ በወራት መቁጠር ካቆምኹኝ እንደሆነ ቆይቻለሁ፡፡ እሥረኛውን ዓመት አሰልቼ መቶ ሃያ ሲሆንብኝ፣ ለእኔም ለአድማጩም ስለ ወራት ማውራቱ ይሻላል ብዬ ወሰንኹ፡፡ ያለቅጥ ከብዶ እንዲታይ አልፈልግም፡፡ ለዚህች ሀገር ዲሞክራሲ ከእኔ በላይ የከፍሉትን ሳስብ አንገቴን እደፋለሁ፡፡ አካላቸው የጎደለ፣ የህይወት መስዋዕትነት የከፈሉት ደግሞ አንደበቴን ይቆልፉታል፡፡ የአሥራ አንዱን ዓመታት […]