የሞራል ግዴታችንን እንወጣ !
ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ላሉት ለሀገርና ሕዝብ ተቆርቋሪ፣ የሰላም ታጋዮች እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም፣ አስካለ ደምሌ ጎን መቆማችንን በተግባር እናሳይ።
ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 9, 2014 ዓ. ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንገናኝ።
