ለሀገርና ለህዝብ መብትና ጥቅም በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉ ለታሰሩት ድምጽ እንሁን!

ከአንድ አመት በላይ በግፍ እስርቤት ለሚገኙት የዘመናችን የሰላት ታጋይ እንቁዎች እስክንድር ነጋ፣ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም እንዲሁም አስካል ደምሌ ከእስር እንዲፈቱ የሞራል ግዴታችንን እንወጣ !
ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 9, 2014 ዓ. ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንገናኝ።
ከአንድ አመት በላይ በግፍ እስርቤት ለሚገኙት የዘመናችን የሰላት ታጋይ እንቁዎች እስክንድር ነጋ፣ስንታየሁ ቸኮል፣ አስቴር ስዩም እንዲሁም አስካል ደምሌ ከእስር እንዲፈቱ የሞራል ግዴታችንን እንወጣ !
ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 9, 2014 ዓ. ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንገናኝ።