የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ ከቃሊቲ የላከው መልዕክት!

“ህዝቡ የምርጫ ሰራዊት መሆን አለበት። ይሄ ምርጫ የሚወስነው የአምስት ዓመት፣ የአስር ዓመትን ዕጣ ፋንታ አይደለም የትውልድን እንጂ።
ስለዚህ ፣ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ምርጫ ካርድ እንዲወስድ፣ እንዲመርጥና ምርጫውን በታዛቢነት በንቃት እንዲከታተል ጥሪ አቀርባለሁ “
ድል ለዲሞክራሲ
“ህዝቡ የምርጫ ሰራዊት መሆን አለበት። ይሄ ምርጫ የሚወስነው የአምስት ዓመት፣ የአስር ዓመትን ዕጣ ፋንታ አይደለም የትውልድን እንጂ።
ስለዚህ ፣ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ምርጫ ካርድ እንዲወስድ፣ እንዲመርጥና ምርጫውን በታዛቢነት በንቃት እንዲከታተል ጥሪ አቀርባለሁ “
ድል ለዲሞክራሲ