ለሚዲያ አካላት የቀረበ ጥሪ !

በባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ በነገው ዕለት መጋቢት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋት 2:30 ሰዓት ጀምሮ በአዚማን ሆቴል ” አዲስ አበባ ትላንት እና ዛሬ ” አስመልክቶ በተጋባዥ እንግዶች ጥናታዊ ጽሑፍ የሚቀርብ ሲሆን ፤ በእለቱ ጥሪ ከተደረገላቸው እንግዶች እና አባላት ጋር ውይይት ይካሄዳል ።
ዝግጅቱ ለሁሉም የብዙሃን መገናኛ ክፍት በመሆኑ ባልደራስ ጥሪውን ያቀርባል።