ባልደራስ ጋዜጣ(BALDERAS NEWSPAPER)
ስር የሰደደው የዐቢይ የተቋም አተካከልና ክትትል ችግር (ገለታው ዘለቀ)
ከሁለት አመታት በፊት በሃገራችን የፖለቲካ ለውጥ የሸተተን መስሎን ስለ ሽግግር ብዙ አልን፤ እጅግ በጣም ጥቂት ሰዎች ለውጡ መጣሁ መጣሁ ሲል በፍጥነት የሽግግር መንግሥት ማቋቋም አለብን የሚል ድምጽ አሰሙ:: ይህ ድምጽ ግን በጣም የጥቂቶች ነበር:: አብላጫው ሰው ዶ/ር አብይ የሚመሩት መንግሥት የሽግግሩን ሥራ ይስራው የሚል ነበር:: ለለውጡ በጣም የሳሱ ኢትዮጵያውያን ምሁራን የዶ/ር አብይን መንግሥት በርታ፣ ጎበዝ፣ […]
ፍርድ ቤቱ ሆይ! (አስካለ ደምሌ፤ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት (የፖለቲካ እስረኛ))
በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ በሽብር ወንጀል ተከስሸ ያለ አንዳች ጥፋት ቃሊቲ ወህኒ ቤት እገኛለሁ።More/ተጨማሪ…
ፈሪሃ እስክንድር (ጌጥዬ ያለው)
የዚህ መጣጥፍ ርዕስ እስክንድር ነጋ ከአሳሪዎቹ እንደሚበልጥ ለማሳየት የተሰየመ እንጂ ስጋ ለባሹን ሰው ከፈጣሪ ለማስተካከል እንዳልሆነ ይታወቅ፡፡ More/ተጨማሪ…
መንግሥታዊው የገዳ ወረራ (ስንታየሁ ቸኮል፤ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት (የህሊና እስረኛ))
(በተለይ ለኢትዮ 360 ሚዲያ የተላከ) ሰኔ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. የአክቲቪስት አጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ከተሰማ በኋላ በሀገራችን ኢትዮጵያ በርካታ ችግሮች ተከስተዋለል፡፡ አምባገነኑ የአብይ አሕመድ ቡድን ክስተቱን ተገዳዳሪዎቹን ሁሉ የመደብደቢያ ዱላ አድርጎታል፡፡ ባለፉት ሰባት ወራት ፖለቲካዊ አሰላለፎች እንዳልነበር ሆነዋል፡፡ ዜጎች ማሕበራዊ ረፍት አጥተዋል፡፡ ዐማራዎች በየቦታው እየታደኑ እንደ አውሬ መታረዳቸው እጅግ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ መንግሥት ተብየውም አራጅ፤ አሳራጅ […]
ሙሉ መጽሔቱን ለማውረድ/ Download