አቶ ናትናኤል የአለምዘውድ ታሰሩ
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ንቁ አባል የነበሩት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ ባልታወቁ ደህንነቶች ዛሬ በሰፈራቸው ቀጨኔ መድሃኒአለም አካባቢ ተይዘዋል።
አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ ቀድሞው ህወሃት መራሹ መንግስትም ሆነ በአሁኑ የኦሮሞ-ብልፅግና መራሹ መንግስት በተደጋጋሚ ታስረዋል።

