ለተወካዮች ምክር ቤት እንዲኹም ለአ.አ ም/ቤት
ባልደራስን ወክለው የቀረቡ እጩ ተወዳዳሪዎች
ኢ/ር ጌታነህ ባልቻ
አራዳ ክ/ከተማ ምርጫ ወረዳ 1እና 9
ልጅ ጌታቸው ተስፋዬ
አራዳ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 2/14
ኢ/ር ቢኒያም መልሳቸው
በልደታ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 3
ዶ/ር ሰለሞን ተሰማ
ጉለሌ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 11
መሶበወርቅ ቅጣው
ፈረንሳይ_ለጋሲዮን ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 12/13
ዶ/ር ንጋት አስፋው
ቂርቆስ ክ/ከተማ ካዛንቺስ ምርጫ ክልል 15
አፀደ ተስፋዬ
በየካ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 16
ዶ/ር በቃሉ አጥናፍ
በቦሌ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 17
ሰሎሞን ገዛኸኝ
ቂርቆስ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 18
ኢ/ር ዓለማየሁ ንጋቱ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የምርጫ ወረዳ 19
ገለታው ዘለቀ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 20
ኢ/ር አንተነህ በለው
ቂርቆስ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 21/22
ዶ/ር ብርሃኑ ዘለቀ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 23
ዶ/ር ወንዳጥር ንጋቱ
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ምርጫ ክልል 24
ዶ/ር ቴዎድሮሥ ኃይለማርያም
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 25
አስቴር ስዩም
በአቃቂ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 26-27 እጩ ተወዳዳሪ
አቶ አምሃ ዳኘው
የካ ክ/ከተማ የምርጫ ክልል 28
ዜና ምርጫ(Election News)
ስለማሳወቅ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት አዲስአበባ
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትአዲስአበባጉዳዮ:-የምርጫ ቅስቀሳ የመክፈቻ ስነስርዓት ዝግጅትን ስለማሳወቅ እንደሚታወቀው በኢትዮጵያ የብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የምረጡኝ ቅስቀሳና የምርጫ ዘመቻ የካቲት 8/2013ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል። ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ /ባልደራስ/ አማራ ብሔራዊ ንቀናቄ/አብን/ ፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዋ አንድነት ፓርቲ/አብአፓ/ ከየካቲት 14-16/2013ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የምርጫ ቅስቀሳ የመክፈቻ ስነስርዓት አዘጋጅቷል ስለሆነም […]